“ አመቱን በዋንጫ መጀመር አለብን ” ሚኬል አርቴታ

“ አመቱን በዋንጫ መጀመር አለብን ” ሚኬል አርቴታ
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው እሁድ ጨዋታውን አሸንፎ አመቱን በዋንጫ መጀመር እንደሚፈልግ ገልጸዋል።
“ እሁድ የአመቱን የመጀመሪያ ዋንጫ ለማንሳት በምርጥ አቋማችን ላይ መሆን አለብን ” ሲሉ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
አክለውም “ ዋንጫውን አሸንፈን በጥሩ ደረጃ የመጀመሪያውን የሊግ ጨዋታ ማድረግ እንፈልጋለን "ብለዋል።
ስለ ዝውውር ያነሱት አርቴታ “ ባሉን ተጨዋቾች ደስተኞች ነን ነገርግን አንዳንድ ተጨዋቾች የሚለቁበት እድል እንዳለ መቀበል አለብን "ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው እሁድ ጨዋታውን አሸንፎ አመቱን በዋንጫ መጀመር እንደሚፈልግ ገልጸዋል።
“ እሁድ የአመቱን የመጀመሪያ ዋንጫ ለማንሳት በምርጥ አቋማችን ላይ መሆን አለብን ” ሲሉ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
አክለውም “ ዋንጫውን አሸንፈን በጥሩ ደረጃ የመጀመሪያውን የሊግ ጨዋታ ማድረግ እንፈልጋለን "ብለዋል።
ስለ ዝውውር ያነሱት አርቴታ “ ባሉን ተጨዋቾች ደስተኞች ነን ነገርግን አንዳንድ ተጨዋቾች የሚለቁበት እድል እንዳለ መቀበል አለብን "ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


