ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

አርሰናል በአሸናፊነቱ ቀጥሏል !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
አርሰናል በአሸናፊነቱ ቀጥሏል !
አርሰናል በአሸናፊነቱ ቀጥሏል !

በፕሪሚየር ሊግ ሶስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ቼልሲን 2ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

የመድፈኞቹን የማሸነፊያ ግብ ካይ ሀቨርትዝ እና ኦዴጋርድ ሲያስቆጥሩ የቼልሲን ግብ ሞርጋን ሮጀርስ ከመረብ አሳርፏል።

ክሪስቶስ ዞሊስ በዚህ አመት በአራት ጨዋታዎች ሶስተኛ ለግብ የሆነ ኳሱን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።

መድፈኞቹ የመጀመሪያ ሶስት ጨዋታዎችን በማሸነፍ ጥሩ የሚባል አጀማመር ማድረግ ችለዋል።

አርሰናል እና ማንችስተር ሲቲ እስካሁን ሁሉንም ጨዋታዎች ያሸነፉ ክለቦች ሆነዋል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

2️⃣ አርሰናል :- 9 ነጥብ
4️⃣ ቼልሲ :- 6 ነጥብ

ቀጣይ መርሐ ግብር ?

ረቡዕ :- ናፖሊ ከ አርሰናል ( ucl )

ረቡዕ :- ቼልሲ ከ ሊድስ ዩናይትድ ( ሊግ ካፕ )

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች