“ ሶስት ነጥቡን በመውሰዳችን ተደስተናል ” ኦዴጋርድ

“ ሶስት ነጥቡን በመውሰዳችን ተደስተናል ” ኦዴጋርድ
የአርሰናልን የማሸነፊያ ጎል ያስቆጠረው ማርቲን ኦዴጋርድ በድሉ መደሰታቸውን ገልጸዋል።
“ ከከባድ ተጋጣሚ ጋር ፈታኝ ጨዋታ ነበረን ” ያለው ኦዴጋርድ “ በመጨረሻም ሶስት ነጥቡን ስላሳካን ደስተኞች ነን “ ብሏል።
አክሎም “ በመጀመሪያ ደቂቃ ጎል ማስተናገድ የተለመደ አይደለም ነገርግን የሰጠነው ምላሽ ጥሩ ነበር ብሏል።
“ ዛሬ ከኳስ ጋር እና ከኳስ ውጪ አቅማችንን አሳይተናል “ ማርቲን ኦዴጋርድ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የአርሰናልን የማሸነፊያ ጎል ያስቆጠረው ማርቲን ኦዴጋርድ በድሉ መደሰታቸውን ገልጸዋል።
“ ከከባድ ተጋጣሚ ጋር ፈታኝ ጨዋታ ነበረን ” ያለው ኦዴጋርድ “ በመጨረሻም ሶስት ነጥቡን ስላሳካን ደስተኞች ነን “ ብሏል።
አክሎም “ በመጀመሪያ ደቂቃ ጎል ማስተናገድ የተለመደ አይደለም ነገርግን የሰጠነው ምላሽ ጥሩ ነበር ብሏል።
“ ዛሬ ከኳስ ጋር እና ከኳስ ውጪ አቅማችንን አሳይተናል “ ማርቲን ኦዴጋርድ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


