አርሰናል ተጫዋቹን ለመሸጥ ተስማማ !

አርሰናል ተጫዋቹን ለመሸጥ ተስማማ !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ክርስቲያን ኖርጋርድን ለኤቨርተን ለመሸጥ ከስምምነት ደርሰዋል።
ኤቨርተን የ 32ዓመቱ አማካይ ክርስቲያን ኖርጋርድ በ 7️⃣ ሚልዮን ፓውንድ ለመግዛት ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
ተጨዋቹ በሚቀጥለው ሳምንት የህክምና ምርመራውን እንደሚያደርግ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ኖርጋርድ ባለፈው አመት ከብሬንትፎርድ 1️⃣2️⃣ ሚልዮን ዩሮ በሚደርስ ሂሳብ አርሰናልን መቀላቀሉ አይዘነጋም።
ዴንማርካዊው አማካይ ለአርሰናል ሀያ ጨዋታዎች ሲያደርግ በፕሪሚየር ሊጉ ሰባት ጨዋታ ማድረግ ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ክርስቲያን ኖርጋርድን ለኤቨርተን ለመሸጥ ከስምምነት ደርሰዋል።
ኤቨርተን የ 32ዓመቱ አማካይ ክርስቲያን ኖርጋርድ በ 7️⃣ ሚልዮን ፓውንድ ለመግዛት ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
ተጨዋቹ በሚቀጥለው ሳምንት የህክምና ምርመራውን እንደሚያደርግ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ኖርጋርድ ባለፈው አመት ከብሬንትፎርድ 1️⃣2️⃣ ሚልዮን ዩሮ በሚደርስ ሂሳብ አርሰናልን መቀላቀሉ አይዘነጋም።
ዴንማርካዊው አማካይ ለአርሰናል ሀያ ጨዋታዎች ሲያደርግ በፕሪሚየር ሊጉ ሰባት ጨዋታ ማድረግ ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


