ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

አርሰናል የስፖንሰሩን ኮንትራት አድሷል !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
አርሰናል የስፖንሰሩን ኮንትራት አድሷል !
አርሰናል የስፖንሰሩን ኮንትራት አድሷል !

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከኤምሬትስ አየር መንገድ ጋር ያለውን የስፖንሰርሺፕ ውል ማደሱን አስታውቋል።

ይህንንም ተከትሎ የኤምሬትስ አየር መንገድ እስከ 2033 የአርሰናል አጋር ሆኖ የሚቀጥል ይሆናል።

አየር መንገዱ የአርሰናል :-

- ዋና የማልያ አጋር
- የልምምድ ማልያ አጋር እና
- የስታዲየሙ ስም መብት ባለቤት ሆኖ እንደሚቀጥል ተገልጿል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች