“ ከመቼውም በላይ ድል ተርቢያለሁ ” አርቴታ

“ ከመቼውም በላይ ድል ተርቢያለሁ ” አርቴታ
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የውድድር ዘመኑ ጀምሮ ጨዋታዎችን እስኪያሸንፉ መጓጓታቸውን ገለፁ።
አመቱን ለመጀመር ጓጉቻለሁ ያሉት ሚኬል አርቴታ “ ከምንጊዜውም በላይ ድሎችን ተርቢያለሁ “ሲሉ ገልጸዋል።
አክለውም “ ነገ የውድድር አመቱን በደጋፊያችን ፊት እስከምንጀምር እና ድል እስከምናሳካ ቸኩያለሁ ” ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የውድድር ዘመኑ ጀምሮ ጨዋታዎችን እስኪያሸንፉ መጓጓታቸውን ገለፁ።
አመቱን ለመጀመር ጓጉቻለሁ ያሉት ሚኬል አርቴታ “ ከምንጊዜውም በላይ ድሎችን ተርቢያለሁ “ሲሉ ገልጸዋል።
አክለውም “ ነገ የውድድር አመቱን በደጋፊያችን ፊት እስከምንጀምር እና ድል እስከምናሳካ ቸኩያለሁ ” ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


