የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ይፋ ሆነ !

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ይፋ ሆነ !
የ 2019 ዓ.ም የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር መርሐ ግብር በአሁን ሰዓት ይፋ በመደረግ ላይ ይገኛል።
በዚህም መሰረት በመጀመሪያው ሳምንት መርሐ ግብር :-
- ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ አዳማ ከተማ
- ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ነገሌ አርሲ
- ኢትዮጵያ ቡና ከ ሸገር ከተማ
- ሀላባ ከተማ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ
- ሀድያ ሆሳዕና ከ ባህርዳር ከተማ
- ወላይታ ድቻ ከ ፋሲል ከነማ
- ሀዋሳ ከተማ ከ መቻል
- ጋሞ ጨንቻ ከ ኢትዮጵያ መድን
- ሲዳማ ቡና ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የሚጫወቱ ይሆናል።
ተጠባቂ የደርቢ ጨዋታዎች መቼ ይደረጋሉ ?
⏩ ኢትዮጵያ ቡና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ :- 2️⃣ኛ ሳምንት ( አዲስ አበባ ስታዲየም )
⏩ ሲዳማ ቡና ከ ሀዋሳ ከተማ :- 4️⃣ኛ ሳምንት ( ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም )
⏩ ፋሲል ከነማ ከ ባሕር ዳር ከተማ :- 5️⃣ኛ ሳምንት ( ባሕር ዳር ስታዲየም )
በቀጣይ የሊጉ ውድድሮች በሰባት ስታዲየሞች እንደሚደረግ በመርሐ ግብሩ ተገልጿል።
አብዛኛው የሊጉ ጨዋታዎች ከ አርብ እስከ ሰኞ ባሉ ቀናቶች ሲደረጉ የ 7️⃣:0️⃣0️⃣ ሰዓት ጨዋታዎች እንደማይኖሩ ታውቋል።
የ 2018 የውድድር ዘመንን ምን ያህል ሰው ታደመ ?
የተጠናቀቀውን የ 2018 ዓ.ም የውድድር ዘመን 2️⃣9️⃣1️⃣, 6️⃣6️⃣5️⃣ ተመልካቾች ብቻ ትኬት ቆርጠው በመግባት ታድመዋል።
በአዲሱ የውድድር ዘመን አራት ወደ ታችኛው ሊግ የሚወርዱ ክለቦች እንደሚኖሩ ተገልጿል።
⏩ፍቃድ ያገኙ ሰባት ስታዲየሞች ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዟል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የ 2019 ዓ.ም የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር መርሐ ግብር በአሁን ሰዓት ይፋ በመደረግ ላይ ይገኛል።
በዚህም መሰረት በመጀመሪያው ሳምንት መርሐ ግብር :-
- ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ አዳማ ከተማ
- ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ነገሌ አርሲ
- ኢትዮጵያ ቡና ከ ሸገር ከተማ
- ሀላባ ከተማ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ
- ሀድያ ሆሳዕና ከ ባህርዳር ከተማ
- ወላይታ ድቻ ከ ፋሲል ከነማ
- ሀዋሳ ከተማ ከ መቻል
- ጋሞ ጨንቻ ከ ኢትዮጵያ መድን
- ሲዳማ ቡና ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የሚጫወቱ ይሆናል።
ተጠባቂ የደርቢ ጨዋታዎች መቼ ይደረጋሉ ?
⏩ ኢትዮጵያ ቡና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ :- 2️⃣ኛ ሳምንት ( አዲስ አበባ ስታዲየም )
⏩ ሲዳማ ቡና ከ ሀዋሳ ከተማ :- 4️⃣ኛ ሳምንት ( ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም )
⏩ ፋሲል ከነማ ከ ባሕር ዳር ከተማ :- 5️⃣ኛ ሳምንት ( ባሕር ዳር ስታዲየም )
በቀጣይ የሊጉ ውድድሮች በሰባት ስታዲየሞች እንደሚደረግ በመርሐ ግብሩ ተገልጿል።
አብዛኛው የሊጉ ጨዋታዎች ከ አርብ እስከ ሰኞ ባሉ ቀናቶች ሲደረጉ የ 7️⃣:0️⃣0️⃣ ሰዓት ጨዋታዎች እንደማይኖሩ ታውቋል።
የ 2018 የውድድር ዘመንን ምን ያህል ሰው ታደመ ?
የተጠናቀቀውን የ 2018 ዓ.ም የውድድር ዘመን 2️⃣9️⃣1️⃣, 6️⃣6️⃣5️⃣ ተመልካቾች ብቻ ትኬት ቆርጠው በመግባት ታድመዋል።
በአዲሱ የውድድር ዘመን አራት ወደ ታችኛው ሊግ የሚወርዱ ክለቦች እንደሚኖሩ ተገልጿል።
⏩ፍቃድ ያገኙ ሰባት ስታዲየሞች ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዟል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


