የእረፍት ሰዓት !

የእረፍት ሰዓት !
ማንችስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ ጋር እያደረገ የሚገኘውን ጨዋታ 1ለ0 እየመራ እረፍት ወጥቷል።
ኤርሊንግ ሀላንድ ማንችስተር ሲቲን መሪ ያደረገች ጎል ማስቆጠር ችሏል።
🟨 የቢጫ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ በማንችስተር ሲቲ በኩል ረያን ሼርኪ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ማንችስተር ሲቲ 67% - 33% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ ጋር እያደረገ የሚገኘውን ጨዋታ 1ለ0 እየመራ እረፍት ወጥቷል።
ኤርሊንግ ሀላንድ ማንችስተር ሲቲን መሪ ያደረገች ጎል ማስቆጠር ችሏል።
🟨 የቢጫ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ በማንችስተር ሲቲ በኩል ረያን ሼርኪ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ ማንችስተር ሲቲ 67% - 33% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


