የእረፍት ሰዓት !

የእረፍት ሰዓት !
አርሰናል ከቼልሲ ጋር እያደረገ የሚገኘው የሊግ ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ወደ እረፍት አምርቷል።
ሞርጋን ሮጀርስ ቼልሲን መሪ ሲያደርግ ካይ ሀቨርትዝ የአርሰናልን የአቻነት ጎል አስቆጥሯል።
🟨 የቢጫ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ በቼልሲ በኩል ጇ ፔድሮ እና ኮል ፓልመር የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክተዋል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ አርሰናል 58% - 42% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
አርሰናል ከቼልሲ ጋር እያደረገ የሚገኘው የሊግ ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ወደ እረፍት አምርቷል።
ሞርጋን ሮጀርስ ቼልሲን መሪ ሲያደርግ ካይ ሀቨርትዝ የአርሰናልን የአቻነት ጎል አስቆጥሯል።
🟨 የቢጫ ካርድ የተመለከቱ ተጫዋቾች እነማን ናቸው ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ በቼልሲ በኩል ጇ ፔድሮ እና ኮል ፓልመር የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክተዋል።
⚽ የጨዋታው የኳስ ቁጥጥር ምን ይመስላል ?
- በመጀመሪያው አጋማሽ አርሰናል 58% - 42% የኳስ ቁጥጥር ብልጫ ነበራቸው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


