ዩናይትድ ከግብ ጠባቂው ጋር ይለያያል !

ዩናይትድ ከግብ ጠባቂው ጋር ይለያያል !
የማንችስተር ዩናይትዱ ግብ ጠባቂ አልታይ ባይንዲር ሴልታቪጎን ለመቀላቀል መቃረቡን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ሴልታቪጎ ግብ ጠባቂውን የመግዛት አማራጭ ባካተተ የረጅም ጊዜ ውሰት ውል እንደሚያስፈርም ተገልጿል።
የ 28ዓመቱ ግብ ጠባቂ አልታይ ባይንዲር በ 2023 በ 5 ሚልዮን ዩሮ ማንችስተር ዩናይትድን መቀላቀሉ አይዘነጋም።
ሴልታቪጎ የግብ ጠባቂውን ደሞዝ የሚከፍሉ ሲሆን በአመቱ መጨረሻ ከ 4️⃣ ሚልዮን ዩሮ ጥቂት ባነሰ ገንዘብ በቋሚነት ማስፈረም ይችላሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትዱ ግብ ጠባቂ አልታይ ባይንዲር ሴልታቪጎን ለመቀላቀል መቃረቡን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ሴልታቪጎ ግብ ጠባቂውን የመግዛት አማራጭ ባካተተ የረጅም ጊዜ ውሰት ውል እንደሚያስፈርም ተገልጿል።
የ 28ዓመቱ ግብ ጠባቂ አልታይ ባይንዲር በ 2023 በ 5 ሚልዮን ዩሮ ማንችስተር ዩናይትድን መቀላቀሉ አይዘነጋም።
ሴልታቪጎ የግብ ጠባቂውን ደሞዝ የሚከፍሉ ሲሆን በአመቱ መጨረሻ ከ 4️⃣ ሚልዮን ዩሮ ጥቂት ባነሰ ገንዘብ በቋሚነት ማስፈረም ይችላሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


