“ ደጋፊዎች ስጋት ሊገባቸው አይገባም “ አርቴታ

“ ደጋፊዎች ስጋት ሊገባቸው አይገባም “ አርቴታ
“ ያለንበትን ደረጃ እናውቃለን “
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የክለቡ ደጋፊዎች በቡድኑ ውጤት ሊያሰጋቸው እንደማይገባ ተናግረዋል።
አርሰናል ካደረጋቸው ሶስት የወዳጅነት ጨዋታዎች በሁለቱ ተሸንፏል።
ደጋፊዎቹ በውጤቱ መጨነቅ ይኖርባቸው እንደሆነ የተጠየቁት አርቴታ “ የትኛውም ሽንፈት ያናድዳል ነገርግን መስጋት አይገባም “ ብለዋል።
“ በአሁኑ ሰዓት በምን ደረጃ ላይ እንዳለን በደንብ እናውቃለን “ ሲሉ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
አክለውም “ አብዛኞቹን ተጨዋቾች እንደሌሉ እና ብዙዎቹ በቂ ዝግጅት እንዳላደረጉ መረዳት ያስፈልጋል " ብለዋል።
በተጨማሪም “ አንዳንድ ጊዜ እየቸሸነፉ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ማለፍ ጥሩ ነው “ ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ያለንበትን ደረጃ እናውቃለን “
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የክለቡ ደጋፊዎች በቡድኑ ውጤት ሊያሰጋቸው እንደማይገባ ተናግረዋል።
አርሰናል ካደረጋቸው ሶስት የወዳጅነት ጨዋታዎች በሁለቱ ተሸንፏል።
ደጋፊዎቹ በውጤቱ መጨነቅ ይኖርባቸው እንደሆነ የተጠየቁት አርቴታ “ የትኛውም ሽንፈት ያናድዳል ነገርግን መስጋት አይገባም “ ብለዋል።
“ በአሁኑ ሰዓት በምን ደረጃ ላይ እንዳለን በደንብ እናውቃለን “ ሲሉ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
አክለውም “ አብዛኞቹን ተጨዋቾች እንደሌሉ እና ብዙዎቹ በቂ ዝግጅት እንዳላደረጉ መረዳት ያስፈልጋል " ብለዋል።
በተጨማሪም “ አንዳንድ ጊዜ እየቸሸነፉ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ማለፍ ጥሩ ነው “ ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


