“ ጨዋታው ለእኛ ትልቅ እድል ነው ” ፋብሪጋዝ

“ ጨዋታው ለእኛ ትልቅ እድል ነው ” ፋብሪጋዝ
በአሰልጣኝ ሴስክ ፋብሪጋዝ የሚመራው ኮሞ ዛሬ ምሽት በኤምሬትስ ከአርሰናል ጋር የወዳጅነት ጨዋታ ያደርጋል።
ከጨዋታው በፊት አስተያየታቸውን የሰጡት አሰልጣኝ ሴስክ ፋብሪጋዝ “ ለእኛ ትልቅ ፈተና ነው ፣ ትልቅ ጨዋታ እና እድልም ነዉ "ብለዋል።
በሻምፒየንስ ሊግ የሚሳተፈው ኮሞ በቀጣይ አርሰናል እና ሊቨርፑልን ጋር በተከታታይ ይጫወታል።
“ ጨዋታዎቹ የት ደረጃ ላይ እንዳለን ለማየት ትልቅ እድል ይፈጥሩልናል "ሲሉ አሰልጣኝ ሴስክ ፋብሪጋዝ ተናግረዋል።
“ በ 60ሺህ ደጋፊ ፊት ፤ በአስደናቂ ስታዲየም እና ከትልቅ ተጨዋቾች ጋር መፋለም ለእኛ ዋጋ ያለው ፈተና ነው ” ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአሰልጣኝ ሴስክ ፋብሪጋዝ የሚመራው ኮሞ ዛሬ ምሽት በኤምሬትስ ከአርሰናል ጋር የወዳጅነት ጨዋታ ያደርጋል።
ከጨዋታው በፊት አስተያየታቸውን የሰጡት አሰልጣኝ ሴስክ ፋብሪጋዝ “ ለእኛ ትልቅ ፈተና ነው ፣ ትልቅ ጨዋታ እና እድልም ነዉ "ብለዋል።
በሻምፒየንስ ሊግ የሚሳተፈው ኮሞ በቀጣይ አርሰናል እና ሊቨርፑልን ጋር በተከታታይ ይጫወታል።
“ ጨዋታዎቹ የት ደረጃ ላይ እንዳለን ለማየት ትልቅ እድል ይፈጥሩልናል "ሲሉ አሰልጣኝ ሴስክ ፋብሪጋዝ ተናግረዋል።
“ በ 60ሺህ ደጋፊ ፊት ፤ በአስደናቂ ስታዲየም እና ከትልቅ ተጨዋቾች ጋር መፋለም ለእኛ ዋጋ ያለው ፈተና ነው ” ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


