" ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት ለመጀመር እየተዘጋጁ በመሆናቸው የዝውውር ምደባው በቅርቡ ይጠናቀቃል " - ፕ/ር ክንደያ ገ/ህይወት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ …
ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia
·

" ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት ለመጀመር እየተዘጋጁ በመሆናቸው የዝውውር ምደባው በቅርቡ ይጠናቀቃል " - ፕ/ር ክንደያ ገ/ህይወት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች በመማር ላይ የነበሩ ተማሪዎች የዝውውር ምዝገባ በኦንላይን እንዲሚካሄድ ተነግሯል። በትግራይ ውስጥ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ይማሩ የነበሩ እና ወደ ሌሎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት…


