ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የ2019 ዓ.
ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia
·

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት መልዕክት አስተላልፈዋል። መልዕክታቸው ዋና ትኩረቱን በሀገራዊ ምክክር፣ በሰላምና ይቅርታ፣ በኢኮኖሚ ልማት እና በቀጣዩ የኢትዮጵያ ጉዞ ላይ አድርጓል። መልዕክታቸው ከላይ ተያይዟል። ጳጉሜን 5 ቀን 2018 ዓ.ም @tikvahethiopia


