ሀርቬ ሬናርድ ወደ ኮትዲቫር ?

ሀርቬ ሬናርድ ወደ ኮትዲቫር ?
ፈረንሳዊው አሰልጣኝ ሀርቬ ሬናርድ ወደ ኮትዲቫር ብሔራዊ ቡድን ሊመለሱ እንደሚችሉ እየተዘገበ ይገኛል።
አሰልጣኝ ሀርቬ ሬናርድ አሰልጣኝ ኤሜርሴ ፋኢን በመተካት ቡድኑን ይረከባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ሀርቬ ሬናርድ ከዚህ በፊት 2015 የኮትዲቫር ብሔራዊ ቡድንን እየመሩ የአፍሪካ ዋንጫ ማሳካታቸው ይታወሳል።
የኮትዲቫር ብሔራዊ ቡድን ከአለም ዋንጫ በኋላ ከአሰልጣኝ ኤሜርሴ ፋኢ ጋር መለያየቱ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፈረንሳዊው አሰልጣኝ ሀርቬ ሬናርድ ወደ ኮትዲቫር ብሔራዊ ቡድን ሊመለሱ እንደሚችሉ እየተዘገበ ይገኛል።
አሰልጣኝ ሀርቬ ሬናርድ አሰልጣኝ ኤሜርሴ ፋኢን በመተካት ቡድኑን ይረከባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ሀርቬ ሬናርድ ከዚህ በፊት 2015 የኮትዲቫር ብሔራዊ ቡድንን እየመሩ የአፍሪካ ዋንጫ ማሳካታቸው ይታወሳል።
የኮትዲቫር ብሔራዊ ቡድን ከአለም ዋንጫ በኋላ ከአሰልጣኝ ኤሜርሴ ፋኢ ጋር መለያየቱ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


