“ ለሊጉ ዋንጫ መፎካከር እንፈልጋለን ነገርግን የአርሰናልን ጥንካሬ መዘንጋት የለብንም “ ቫን ዳይክ

“ ለሊጉ ዋንጫ መፎካከር እንፈልጋለን ነገርግን የአርሰናልን ጥንካሬ መዘንጋት የለብንም “ ቫን ዳይክ
የሊቨርፑሉ አምበል ቨርጅል ቫን ዳይክ ቡድናቸው በዚህ አመት ለሊጉ ዋንጫ መፎካከር እንደሚፈልግ ተናግሯል።
“ እንደ ሊቨርፑል አምበል ለሊጉ ዋንጫ መፎካከር እፈልጋለሁ “ ያለው ቫን ዳይክ ነገርግን እውነታውንም መመልከት እንደሚገባ ገልጿል።
“ አርሰናል አምና ምን ያህል ጠንካራ እንደሆነ አይተናል “ ያለ ሲሆን “ አሁንም ስብሰባቸውን ካየነው ትልቅ ነው “ ብሏል።
አያይዞም “ ለዋንጫ ለመፎካከር አቅም እንዳለን ይሰማኛል ነገርግን ባለፈው አመት ካደረግነው የተሻለ ነገር ማድረግ አለብን ” ሲል አሳስቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሊቨርፑሉ አምበል ቨርጅል ቫን ዳይክ ቡድናቸው በዚህ አመት ለሊጉ ዋንጫ መፎካከር እንደሚፈልግ ተናግሯል።
“ እንደ ሊቨርፑል አምበል ለሊጉ ዋንጫ መፎካከር እፈልጋለሁ “ ያለው ቫን ዳይክ ነገርግን እውነታውንም መመልከት እንደሚገባ ገልጿል።
“ አርሰናል አምና ምን ያህል ጠንካራ እንደሆነ አይተናል “ ያለ ሲሆን “ አሁንም ስብሰባቸውን ካየነው ትልቅ ነው “ ብሏል።
አያይዞም “ ለዋንጫ ለመፎካከር አቅም እንዳለን ይሰማኛል ነገርግን ባለፈው አመት ካደረግነው የተሻለ ነገር ማድረግ አለብን ” ሲል አሳስቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


