“ ለአንድ ነጥብ መቼም አንጫወትም “ ኩንያ

“ ለአንድ ነጥብ መቼም አንጫወትም “ ኩንያ
የማንችስተር ዩናይትድን የአቻነት ግብ ያስቆጠረው ማትያስ ኩንያ የቡድኑን እንቅቃሴ “ ተቀባይነት የሌለው “ ሲል ገልፆታል።
ኩንያ በሰጠው አስተያየት ቡድኑ በሁለተኛው አጋማሽ ከፉልሀም ጎል መቆጠር በፊት ያሳየው እንቅስቃሴ “ ተቀባይነት የለውም “ ብሏል።
“ ሁለተኛው አጋማሽ ሲጀመር ኤነሱ ከእኛ የተሻለ ጉልበት እያወጡ እንደሆነ ተሰምቶኝ ነበር ይሄንን አንቀበልም “ ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
አክሎም “ ያገኘነው አንድ ነጥብ ነው ፤ እኛ ለአንድ ነጥብ ብለን አንጫወተም “ ሲል በውጤቱ ደስተኛ አለመሆኑን ገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትድን የአቻነት ግብ ያስቆጠረው ማትያስ ኩንያ የቡድኑን እንቅቃሴ “ ተቀባይነት የሌለው “ ሲል ገልፆታል።
ኩንያ በሰጠው አስተያየት ቡድኑ በሁለተኛው አጋማሽ ከፉልሀም ጎል መቆጠር በፊት ያሳየው እንቅስቃሴ “ ተቀባይነት የለውም “ ብሏል።
“ ሁለተኛው አጋማሽ ሲጀመር ኤነሱ ከእኛ የተሻለ ጉልበት እያወጡ እንደሆነ ተሰምቶኝ ነበር ይሄንን አንቀበልም “ ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
አክሎም “ ያገኘነው አንድ ነጥብ ነው ፤ እኛ ለአንድ ነጥብ ብለን አንጫወተም “ ሲል በውጤቱ ደስተኛ አለመሆኑን ገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


