“ ለውድድር አመቱ ዝግጁ መሆን አለብን ”

“ ለውድድር አመቱ ዝግጁ መሆን አለብን ”
ሊቨርፑል ትላንት ምሽት ከሊድስ ዩናይትድ ጋር ያደረገውን የቅድመ ውድድር ጨዋታ 4ለ2 ተሸንፏል።
አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ጨዋታውን “ ብዙ የተማርንበት ነው “ ሲሉ ገልፀዋል።
“ ውጤቱ የፈለግነው አልነበረም ነገርግን ጨዋታውን ብዙ ጥቅም አግኝተንበታል ከሽንፈቱ ብዙ ተምረናል “ ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም “ ሊቨርፑል ትልቅ ክለብ እና የበርካታ ደጋፊዎች ባለፀጋ ነው ለውድድር ዘመኑ መጀመሪያ ዝግጁ መሆን አለብን "ሲሉ አሳስበዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሊቨርፑል ትላንት ምሽት ከሊድስ ዩናይትድ ጋር ያደረገውን የቅድመ ውድድር ጨዋታ 4ለ2 ተሸንፏል።
አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ጨዋታውን “ ብዙ የተማርንበት ነው “ ሲሉ ገልፀዋል።
“ ውጤቱ የፈለግነው አልነበረም ነገርግን ጨዋታውን ብዙ ጥቅም አግኝተንበታል ከሽንፈቱ ብዙ ተምረናል “ ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም “ ሊቨርፑል ትልቅ ክለብ እና የበርካታ ደጋፊዎች ባለፀጋ ነው ለውድድር ዘመኑ መጀመሪያ ዝግጁ መሆን አለብን "ሲሉ አሳስበዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


