ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ሊጉን ማሸነፍ ከባዱ ለአርሰናል ሳይሆን ለሌሎች ክለቦች ነው ” ዞሊስ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ሊጉን ማሸነፍ ከባዱ ለአርሰናል ሳይሆን ለሌሎች ክለቦች ነው ” ዞሊስ
“ ሊጉን ማሸነፍ ከባዱ ለአርሰናል ሳይሆን ለሌሎች ክለቦች ነው ” ዞሊስ

አዲሱ የመድፈኞቹ ፈራሚ ክሪስቶስ ዞሊስ ለአርሰናል ፕሪሚየር ሊጉን መድገም ከባድ አለመሆኑን ተናግሯል።

አርሰናል ተመሳሳይ ቡድን መያዙን ያነሳው ዞሊስ “ አዲስ ፈራሚ እኔ ነኝ ያለሁት ቡድኑ ያለፈው አመት የነበረው ራሱ ነው “ ሲል ገልጿል።

አያይዞም ጫና ያለው አርሰናል ዋንጫ መድገሙ ላይ ሳይሆን ሌሎች ተፎካካሪዎች መጥተው ማሸነፍ ላይ መሆኑን ገልጿል።

“ ዋንጫውን ያሸነፈው ሳይሆን ቀሪዎቹ ቡድኖች ናቸው ዋንጫውን ለማሸነፍ ብዙ ጫና ያለባቸው “ ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች