ሊቨርፑል ማንን እየተመለከተ ይገኛል ?

ሊቨርፑል ማንን እየተመለከተ ይገኛል ? ሊቨርፑል የያን ድዮማንዴ ዝውውር አለመሳካቱን ተከትሎ ብራድሌይ ባርኮላ የመጀመሪያ ኢላማው ሆኗል። ይሁን እንጂ ፒኤስጂ ተጫዋቹን ለመሸጥ ፍቃደኝነቱን አለማሳየቱ ተዘግቧል። እንዲሁም የተጫዋቹን የመሸጫ ዋጋ ከ 100 ሚልዮን ፓውንድ በላይ ማድረጉ ለመደራደር ውስብስብ እንዳደረገው ተገልጿል። በሌላ በኩል ሊቨርፑል አነስተኛ ዋጋ ያለውን የሞናኮው ተጨዋች ማህኔስ…


