ሊቨርፑል ኪዬሳን ከስብስቡ ውጪ አደረገ !

ሊቨርፑል ኪዬሳን ከስብስቡ ውጪ አደረገ !
ጣልያናዊው የፊት መስመር አጥቂ ፌዴሪኮ ኪዬስ በሊቨርፑል የሻምፒየንስ ሊግ ስብስብ ውስጥ ሳይከተት ቀርቷል።
በተጨማሪም ዋታሩ ኢንዶ በክለቡ የ ሻምፒየንስ ሊግ ስብስብ ውስጥ ያልተካተተ ሌላኛው ተጨዋች ሆኗል።
በሌላ በኩል ሁጎ ኤኪቲኬ ፣ ኮነር ብራድሌይ እና ጂዮቫኒ ሊዮኒ በቡድኑ ስብስብ ውስጥ ሊካተቱ ችለዋል።
በጉዳት ላይ የሚገኙት ሶስቱ ተጨዋቾች በሻምፒየንስ ሊጉ የመጀመሪያ ዙር መጨረሻ ጨዋታዎች ሊደርሱ ይችላሉ ተብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ጣልያናዊው የፊት መስመር አጥቂ ፌዴሪኮ ኪዬስ በሊቨርፑል የሻምፒየንስ ሊግ ስብስብ ውስጥ ሳይከተት ቀርቷል።
በተጨማሪም ዋታሩ ኢንዶ በክለቡ የ ሻምፒየንስ ሊግ ስብስብ ውስጥ ያልተካተተ ሌላኛው ተጨዋች ሆኗል።
በሌላ በኩል ሁጎ ኤኪቲኬ ፣ ኮነር ብራድሌይ እና ጂዮቫኒ ሊዮኒ በቡድኑ ስብስብ ውስጥ ሊካተቱ ችለዋል።
በጉዳት ላይ የሚገኙት ሶስቱ ተጨዋቾች በሻምፒየንስ ሊጉ የመጀመሪያ ዙር መጨረሻ ጨዋታዎች ሊደርሱ ይችላሉ ተብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


