“ ሊጉን አርሰናል ሊያሸንፍ ይችላል ”

“ ሊጉን አርሰናል ሊያሸንፍ ይችላል ”
የቀድሞ የቼልሲ ተጨዋች ጆን ኦቢ ሚኬል ፕሪሚየር ሊጉን አርሰናል ዳግም ሊያሸንፍ እንደሚችል ገምቷል።
ፕሪሚየር ሊጉን ማን ሊያሸንፍ እንደሚችል የተጠየቀው ጆን ኦቢ ሚኬል “ አርሰናል ጎልቶ ይታያል ” ብሏል።
አርሰናል ከሌሎቹ አንፃር ወጥ ቡድን መሆኑን ያነሳው ጆን ኦቢ ሚኬል “ አሰልጣኙ አብሯቸው የቆየ ነው የራሱን ቡድን ሰርቷል "ሲል ገልጿል።
“ አንዳንዶች የአርሰናልን አጨዋወት ቢተቹም ለውጥ አያመጣም ሊጉን አሸንፏል አሁን ፈተናው ለመድገም ነው “ ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
ቀሪዎቹ ሁሉም ቡድኖች አዲስ አሰልጣኝ የሾሙ መሆናቸውን ያነሳው የቀድሞ ተጨዋቹ “ ለዚህ ነው አርሰናልን የምለው " ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የቼልሲ ተጨዋች ጆን ኦቢ ሚኬል ፕሪሚየር ሊጉን አርሰናል ዳግም ሊያሸንፍ እንደሚችል ገምቷል።
ፕሪሚየር ሊጉን ማን ሊያሸንፍ እንደሚችል የተጠየቀው ጆን ኦቢ ሚኬል “ አርሰናል ጎልቶ ይታያል ” ብሏል።
አርሰናል ከሌሎቹ አንፃር ወጥ ቡድን መሆኑን ያነሳው ጆን ኦቢ ሚኬል “ አሰልጣኙ አብሯቸው የቆየ ነው የራሱን ቡድን ሰርቷል "ሲል ገልጿል።
“ አንዳንዶች የአርሰናልን አጨዋወት ቢተቹም ለውጥ አያመጣም ሊጉን አሸንፏል አሁን ፈተናው ለመድገም ነው “ ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
ቀሪዎቹ ሁሉም ቡድኖች አዲስ አሰልጣኝ የሾሙ መሆናቸውን ያነሳው የቀድሞ ተጨዋቹ “ ለዚህ ነው አርሰናልን የምለው " ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


