ማንችስተር ሲቲ ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ !

ማንችስተር ሲቲ ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ ! ማንችስተር ሲቲ የኤቨርተኑን ተጨዋች ኢሊማን ንዳዬ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። ሲቲ ተጫዋቹን በ 65 ሚልዮን ፓውንድ ሂሳብ ለማስፈረም ከኤቨርተን ጋር መስማማቱን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል። የ 26ዓመቱ ኢሊማን ንዳዬ ነገ ጠዋት የህክምና ምርመራውን በማድረግ ዝውውሩን ያጠናቅቃል ተብሏል። ቶተንሀም ትላንት ንዳዬን ለማስፈረም በቃል ደረጃ የተስማማ ቢሆንም…


