ቶተንሀም ሙድሪክን አስፈርሟል !

ቶተንሀም ሙድሪክን አስፈርሟል !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም ማይካሎ ሙድሪክን በአንድ አመት ውሰት ከቼልሲ አስፈርመዋል።
ቶተንሀም በቀጣይ ሙድሪክን በ 75 ሚልዮን ፓውንድ በቋሚነት የማስፈረም አማራጭ ተካቶላቸዋል።
ማይካሎ ሙድሪክ በቶተንሀም ከአሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲ ዘርቢ ጋር ዳግም የሚገናኝ ይሆናል።
ሙድሪክ ከፊርማው በኋላ “ ከሮቤርቶ ዲ ዘርቢ ጋር በድጋሜ ስለተገናኘሁ በጣም ተደስቻለሁ "ብሏል።
ፈጣን እና ፈጣሪ አጥቂ መሆኑን የገለፀው ሙድሪክ “ ደጋፊዎችን ማስደሰት እፈልጋለሁ "ሲል ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም ማይካሎ ሙድሪክን በአንድ አመት ውሰት ከቼልሲ አስፈርመዋል።
ቶተንሀም በቀጣይ ሙድሪክን በ 75 ሚልዮን ፓውንድ በቋሚነት የማስፈረም አማራጭ ተካቶላቸዋል።
ማይካሎ ሙድሪክ በቶተንሀም ከአሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲ ዘርቢ ጋር ዳግም የሚገናኝ ይሆናል።
ሙድሪክ ከፊርማው በኋላ “ ከሮቤርቶ ዲ ዘርቢ ጋር በድጋሜ ስለተገናኘሁ በጣም ተደስቻለሁ "ብሏል።
ፈጣን እና ፈጣሪ አጥቂ መሆኑን የገለፀው ሙድሪክ “ ደጋፊዎችን ማስደሰት እፈልጋለሁ "ሲል ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


