ማንችስተር ዩናይትድ ተጫዋች ለማስፈረም ተቃርቧል !

ማንችስተር ዩናይትድ ተጫዋች ለማስፈረም ተቃርቧል !
ማንችስተር ዩናይትድ እና ብራይተን የካርሎስ ባሌባን ዝውውር ለማጠናቀቅ ከስምምነት ለመድረስ መቃረባቸው ይፋ ሆኗል።
ዩናይትድ ለዝውውሩ 60 ሚልዮን ፓውንድ ማቅረባቸው ሲገለፅ ከስምምነት ለመድረስ ሁለቱ ክለቦች የሚያደርጉት ንግግር ተጠናክሮ መቀጠሉ ተዘግቧል።
ዩናይትዶች በዘንድሮው የዝውውር መስኮቱ የመሀል ሜዳ ክፍላቸውን ለማጠናከር ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወቃል።
ቡድኑ አስቀድሞ በቦታው ላይ ዩሪ ቴሌማንስ እና አንድሬ ሳንቶስን ማስፈረሙ የሚታወስ ነው።
መረጃው የ ዘ አትሌቲክ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ዩናይትድ እና ብራይተን የካርሎስ ባሌባን ዝውውር ለማጠናቀቅ ከስምምነት ለመድረስ መቃረባቸው ይፋ ሆኗል።
ዩናይትድ ለዝውውሩ 60 ሚልዮን ፓውንድ ማቅረባቸው ሲገለፅ ከስምምነት ለመድረስ ሁለቱ ክለቦች የሚያደርጉት ንግግር ተጠናክሮ መቀጠሉ ተዘግቧል።
ዩናይትዶች በዘንድሮው የዝውውር መስኮቱ የመሀል ሜዳ ክፍላቸውን ለማጠናከር ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወቃል።
ቡድኑ አስቀድሞ በቦታው ላይ ዩሪ ቴሌማንስ እና አንድሬ ሳንቶስን ማስፈረሙ የሚታወስ ነው።
መረጃው የ ዘ አትሌቲክ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


