“ ምርጥ ጨዋታ ነበር ” ጆዜ ሞሪንሆ

“ ምርጥ ጨዋታ ነበር ” ጆዜ ሞሪንሆ
የሪያል ማድሪዱ ዋና አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ ቲቧ ኩርቱዋን የአለም ምርጡ ግብ ጠባቂ ሲሉ አወድሰዋል።
ስለ ጨዋታው የተጠየቁት ጆዜ ሞሪንሆ “ እኛ ብቻ ሳንሆን ኢንተር ሚላንም ጨዋታውን አልተቆጣጠረም “ ብለዋል።
ኩርቱዋ ብዙ ኳሶችን አድኗል ያሉት ሞሪንሆ “ ነገርግን በመልሶ ማጥቃት በርካታ ጎል ስተናል ፤ ሆኖም ምርጥ ጨዋታ ነበር ” ሲሉ ገልጸዋል።
“ በእብደት የተሞላ ጨዋታ ነበር በቀላሉ 7-6 ሊልቅ ይችል ነበር “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
“ ምባፔ አስደናቂ ተጨዋች ነው ካሰለጠንኳቸው ታላቅ ተጨዋቾች ጎን አስቀምጠዋለሁ ” ጆዜ ሞሪንሆ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሪያል ማድሪዱ ዋና አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ ቲቧ ኩርቱዋን የአለም ምርጡ ግብ ጠባቂ ሲሉ አወድሰዋል።
ስለ ጨዋታው የተጠየቁት ጆዜ ሞሪንሆ “ እኛ ብቻ ሳንሆን ኢንተር ሚላንም ጨዋታውን አልተቆጣጠረም “ ብለዋል።
ኩርቱዋ ብዙ ኳሶችን አድኗል ያሉት ሞሪንሆ “ ነገርግን በመልሶ ማጥቃት በርካታ ጎል ስተናል ፤ ሆኖም ምርጥ ጨዋታ ነበር ” ሲሉ ገልጸዋል።
“ በእብደት የተሞላ ጨዋታ ነበር በቀላሉ 7-6 ሊልቅ ይችል ነበር “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
“ ምባፔ አስደናቂ ተጨዋች ነው ካሰለጠንኳቸው ታላቅ ተጨዋቾች ጎን አስቀምጠዋለሁ ” ጆዜ ሞሪንሆ
@tikvahethsport @kidusyoftahe


