“ ሞሮኳዊ ተጨዋች እጄን አይጨብጥም ነበር ” ማኖር ሶሎሞን

“ ሞሮኳዊ ተጨዋች እጄን አይጨብጥም ነበር ” ማኖር ሶሎሞን
የቀድሞ የቶተንሀም ተጨዋች ማኖር ሶሎሞን በቪያሪያል አስቸጋሪ የውሰት ጊዜ ማሳለፉን ተናግሯል።
በቪያሪያል ቆይታዬ አንድ ሞሮኳዊ ተጫዋች እስራኤላዊ ስለሆንኩ እጄን አይጨብጥም ነበር ብሏል።
“ በፍልስጤም ባለው ሁኔታ ምክንያት አኮማች እጄን አይጨብጥም ነበር ጎል ሳስቆጥርም መጥቶ አያቅፈኝም “ ሲል ተናግሯል።
በስነልቦና በጣም ተጎድቼ ነበር ያለው ተጨዋቹ “ እዛ መቆየት አልፈለኩም ከብዶኝ ነበር ብሏል።
ከሲቪያ በነበረ ጨዋታ " ደጋፊዎቹ ጥቃት አድርሰውብኛል ያሳለፍኩትን ነገር ለመግለጽ ቃል የለኝም “ ሲል ስለ ቆይታው ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የቶተንሀም ተጨዋች ማኖር ሶሎሞን በቪያሪያል አስቸጋሪ የውሰት ጊዜ ማሳለፉን ተናግሯል።
በቪያሪያል ቆይታዬ አንድ ሞሮኳዊ ተጫዋች እስራኤላዊ ስለሆንኩ እጄን አይጨብጥም ነበር ብሏል።
“ በፍልስጤም ባለው ሁኔታ ምክንያት አኮማች እጄን አይጨብጥም ነበር ጎል ሳስቆጥርም መጥቶ አያቅፈኝም “ ሲል ተናግሯል።
በስነልቦና በጣም ተጎድቼ ነበር ያለው ተጨዋቹ “ እዛ መቆየት አልፈለኩም ከብዶኝ ነበር ብሏል።
ከሲቪያ በነበረ ጨዋታ " ደጋፊዎቹ ጥቃት አድርሰውብኛል ያሳለፍኩትን ነገር ለመግለጽ ቃል የለኝም “ ሲል ስለ ቆይታው ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


