“ ሩብ ፍፃሜ ለመድረስ ያለንን ሁሉ ሰጥተናል ”

“ ሩብ ፍፃሜ ለመድረስ ያለንን ሁሉ ሰጥተናል ”
የሞሮኮን ወሳኝ ሁለት ግቦች ያስቆጠረው ኦናሂ ቡድናቸው ያለውን ሰጥቶ ማሸነፉን ገልጿል።
“ ሩብ ፍፃሜ ለመድረስ ያለንን ሁሉ ሰጥተናል “ ያለው ኦናሂ “ ድሉ ለመላው የሞሮኮ ህዝብ ይሁንልን ” ብሏል።
አክሎም “ በሁለተኛው አጋማሽ ለካናዳ ማን እንደሆንን አሳይተን አጨዋወታችንን ተከትለናል ሲል ገልጿል።
ኦናሂ በጨዋታው ኮከብ ተጨዋች በመባል መመረጥ ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሞሮኮን ወሳኝ ሁለት ግቦች ያስቆጠረው ኦናሂ ቡድናቸው ያለውን ሰጥቶ ማሸነፉን ገልጿል።
“ ሩብ ፍፃሜ ለመድረስ ያለንን ሁሉ ሰጥተናል “ ያለው ኦናሂ “ ድሉ ለመላው የሞሮኮ ህዝብ ይሁንልን ” ብሏል።
አክሎም “ በሁለተኛው አጋማሽ ለካናዳ ማን እንደሆንን አሳይተን አጨዋወታችንን ተከትለናል ሲል ገልጿል።
ኦናሂ በጨዋታው ኮከብ ተጨዋች በመባል መመረጥ ችሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


