“ ሮናልዶ ለእኛ አስፈላጊ ነው ” አንሄ ፖስቴኮግሉ

“ ሮናልዶ ለእኛ አስፈላጊ ነው ” አንሄ ፖስቴኮግሉ
አዲሱ የአል ነስር አሰልጣኝ አንሄ ፖስቴኮግሉ ከቡድኑ አምበል ክርስቲያኖ ሮናልዶ ጋር ተገናኝተዋል።
“ ሮናልዶ ለእኛ አስፈላጊ ነው ” ያሉት አንሄ ፖስቴኮግሉ ከእሱ ጋር አውርቻለሁ ዝግጁ ይሆናል ብለዋል።
አክለውም “ እሱ ፕሮፌሽናል ነው ቡድኑን ለመቀላቀል እንደጓጓ አውቃለሁ በጥሩ አካላዊ ቁመና ላይ ነው “ ሲሉ ተደምጠዋል።
ሮናልዶ ትላንት ክለቡ አል ነስር እና በባለቤትነት የያዘው አልሜሪያ ያደረጉትን የወዳጅነት ጨዋታ ታድሞ ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አዲሱ የአል ነስር አሰልጣኝ አንሄ ፖስቴኮግሉ ከቡድኑ አምበል ክርስቲያኖ ሮናልዶ ጋር ተገናኝተዋል።
“ ሮናልዶ ለእኛ አስፈላጊ ነው ” ያሉት አንሄ ፖስቴኮግሉ ከእሱ ጋር አውርቻለሁ ዝግጁ ይሆናል ብለዋል።
አክለውም “ እሱ ፕሮፌሽናል ነው ቡድኑን ለመቀላቀል እንደጓጓ አውቃለሁ በጥሩ አካላዊ ቁመና ላይ ነው “ ሲሉ ተደምጠዋል።
ሮናልዶ ትላንት ክለቡ አል ነስር እና በባለቤትነት የያዘው አልሜሪያ ያደረጉትን የወዳጅነት ጨዋታ ታድሞ ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


