ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ሳላህ ማኔ ያጋራውን ድንገት ካላየው ብዬ ልኬለታለሁ ” የርገን ክሎፕ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ሳላህ ማኔ ያጋራውን ድንገት ካላየው ብዬ ልኬለታለሁ ” የርገን ክሎፕ
“ ሳላህ ማኔ ያጋራውን ድንገት ካላየው ብዬ ልኬለታለሁ ” የርገን ክሎፕ

ሳዲዮ ማኔ ግብፅ ወደ ጥሎ ማለፍ መቀላቀሏን ስታረጋግጥ በማህበራዊ ትስስር ገፁ መልዕክት አጋርቶ ነበር።

የርገን ክሎፕ በበኩላቸው “ ማኔ መልዕክት አጋርቶ ሳይ ሳላህ ድንገት ካላየው ብዬ ምስሉን ራሴ ልኬለታለሁ ፤ ይሄ የምንጋራው ትዝታ ነው ” ብለዋል።

ከሳላህ ጋር ማውራታቸውን የገለፁት ክሎፕ “ እሱ ከግብፅ ጋር ወደ ቀጣዩ ዙር ሲያልፍ ሳይ ጥሩ የደስታ ስሜት ተሰምቶኛል “ ሲሉ ገልጸዋል።

“ ሳላህ የተለየ ተጨዋች ነው ፤ የብዙዎች ምሳሌ ነው በአንድ አካባቢ ብቻ ሳይሆን በመላው አለም ምሳሌ ነው ” ሲሉ የርገን ክሎፕ ተናግረዋል።

“ ግብፅ ለእኔ ለመጎብኘት ጥሩ ሀገር አትመስለኝም ምክንያቱም መሀመድ ሳላህ እዛ በጣም ታዋቂ አድርጎኛል ” የርገን ክሎፕ

@tikvahethsport     @kidusyoftahe‌‌

ተዛማጅ ታሪኮች