ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ሶስት ነጥብ መውሰድ እንፈልጋለን ”

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ሶስት ነጥብ መውሰድ እንፈልጋለን ”
“ ሶስት ነጥብ መውሰድ እንፈልጋለን ”

የቀያዮቹ ሰይጣኖች አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ቡድኑ ኢፕስዊች ታውንን ማሸነፍ እንደሚፈልግ ገልጸዋል።

“ ጥሩ እንቅስቃሴ ማድረግ እና ሙሉ ሶስት ነጥቡን መውሰድ እንፈልጋለን ” ሲሉ ካሪክ ተናግረዋል።

አክለውም “ ጨዋታው በሜዳችን የምናደርገው የውድድር ዘመኑ የመጀመሪያ ጨዋታ ስለሆነ በጣም ጓጉተናል "ብለዋል።

ማንችስተር ዩናይትድ እሁድ 12:30 ከ ኢፕስዊች ታውን ጋር የሊግ ጨዋታውን ያደርጋል።

@Tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች