ሻምፒየንስ ሊጉ የኔፓል ተጎጂዎችን ያስባል !

ሻምፒየንስ ሊጉ የኔፓል ተጎጂዎችን ያስባል !
የ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ 2026/27 የውድድር ዘመን ነገ ምሽት መካሄዱን ይጀመራል።
በዚህ ሳምንት በሚደረጉ ሁሉም ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች የኔፓል ተፈጥሮ አደጋ ተጎጂዎች ይታሰባሉ።
ከሁሉም ጨዋታዎች በፊት ተጎጂዎች ለአንድ ደቂቃ በዝምታ እንደሚታሰቡ ዩኤፋ አስታውቋል።
በተጨማሪም “ ብቻችሁን አይደላችሁም " የሚል የድጋፍ የፅሁፍ መልዕክት እንደሚተላለፍ ተገልጿል።
በኔፓል ደረሰ አስከፊ የጎርፍ አደጋ ምክንያት የበርካታ ሰዎች ህይወት ማለፉ ይታወቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ 2026/27 የውድድር ዘመን ነገ ምሽት መካሄዱን ይጀመራል።
በዚህ ሳምንት በሚደረጉ ሁሉም ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች የኔፓል ተፈጥሮ አደጋ ተጎጂዎች ይታሰባሉ።
ከሁሉም ጨዋታዎች በፊት ተጎጂዎች ለአንድ ደቂቃ በዝምታ እንደሚታሰቡ ዩኤፋ አስታውቋል።
በተጨማሪም “ ብቻችሁን አይደላችሁም " የሚል የድጋፍ የፅሁፍ መልዕክት እንደሚተላለፍ ተገልጿል።
በኔፓል ደረሰ አስከፊ የጎርፍ አደጋ ምክንያት የበርካታ ሰዎች ህይወት ማለፉ ይታወቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


