“ ሼሽኮ ያልገባው በታክቲክ ምክንያት ነው ” ካሪክ

“ ሼሽኮ ያልገባው በታክቲክ ምክንያት ነው ” ካሪክ
አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ቤንጃሚን ሼሽኮን ተጠባባቂ ያደረጉበት ውሳኔ ታክቲካል መሆኑን ገልጸዋል።
“ ሼሽኮ በጥሩ ሁኔታ ላይ ነው የሚገኘው ግቦችም ያስቆጥራል “ ሲሉ ተናግረዋል።
ዛሬ በቋሚነት ያልተሰለፈው “ በታክቲክ የተለየ ነገር ማድረግ ስለፈለግን ነው “ ሲሉ አሰልጣኙ ገልጸዋል።
አክለውም “ እሱ ተጠባባቂ ወንበር ላይ ስላለ ደስተኞች ነን ቀይረን ስናስገባው ትልቅ ስጋት ይፈጥራል ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ቤንጃሚን ሼሽኮን ተጠባባቂ ያደረጉበት ውሳኔ ታክቲካል መሆኑን ገልጸዋል።
“ ሼሽኮ በጥሩ ሁኔታ ላይ ነው የሚገኘው ግቦችም ያስቆጥራል “ ሲሉ ተናግረዋል።
ዛሬ በቋሚነት ያልተሰለፈው “ በታክቲክ የተለየ ነገር ማድረግ ስለፈለግን ነው “ ሲሉ አሰልጣኙ ገልጸዋል።
አክለውም “ እሱ ተጠባባቂ ወንበር ላይ ስላለ ደስተኞች ነን ቀይረን ስናስገባው ትልቅ ስጋት ይፈጥራል ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


