“ ሽንፈቱ ሊያመን ይገባል ” ዣቢ አሎንሶ

“ ሽንፈቱ ሊያመን ይገባል ” ዣቢ አሎንሶ
የሰማያዊዎቹ አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ የሊጉ የመጀመሪያ ሽንፈታቸውን “ የሚያም ” ሲሉ ገልፀውታል።
“ ሽንፈቱ ሊያመን ይገባል ” ያሉት ዣቢ አሎንሶ ጨዋታው ጫና የበዛበት ነበር ተሸንፈህ ደስተኛ ልትሆን አትችልም ብለዋል።
አክለውም “ ጨዋታው ውስጥ ነበርን እስከመጨረሻው ተፋልመናል ተጨዋቾቹ ያላቸውን ሰጥተዋል “ ብለዋል።
“ ተጨዋቾቹ ሁሉንም ሞክረዋል ነገርግን የመጀመሪያ ሽንፈት ነው ፤ መቀጠል አለብን ነገርግን ሽንፈቱ ሊጎዳን ይገባል ” ጨምረው ተናግረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰማያዊዎቹ አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ የሊጉ የመጀመሪያ ሽንፈታቸውን “ የሚያም ” ሲሉ ገልፀውታል።
“ ሽንፈቱ ሊያመን ይገባል ” ያሉት ዣቢ አሎንሶ ጨዋታው ጫና የበዛበት ነበር ተሸንፈህ ደስተኛ ልትሆን አትችልም ብለዋል።
አክለውም “ ጨዋታው ውስጥ ነበርን እስከመጨረሻው ተፋልመናል ተጨዋቾቹ ያላቸውን ሰጥተዋል “ ብለዋል።
“ ተጨዋቾቹ ሁሉንም ሞክረዋል ነገርግን የመጀመሪያ ሽንፈት ነው ፤ መቀጠል አለብን ነገርግን ሽንፈቱ ሊጎዳን ይገባል ” ጨምረው ተናግረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


