“ ሽንፈት አይገባንም ነበር ” ላምፓርድ

“ ሽንፈት አይገባንም ነበር ” ላምፓርድ
በማንችስተር ሲቲ የተሸነፈው ኮቬንትሪ አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ ቡድናቸው እድል እንዳልነበረው ተናግረዋል።
ኮቬንትሪ ሲቲ በጨዋታው ትልቅ የግብ እድሎችን አግኝቶ ሳይጠቀም ቀርቶ ነበር።
አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ ቡድናቸው ያለ ነጥብ ባዶ እጁን መውጣቱን እድለቢስነት ሲሉ ገልጸዋል።
“ ፉክክሩ ተቀራራቢ ነበር ” ያሉት ላምፓርድ “ ጨዋታውን መሸነፍ አይገባንም ነበር ” ሲሉ ተደምጠዋል።
አክለውም “ እነሱ ትልቅ የግብ እድል ሲፈጥሩ አላየሁም እኛ ግን ፈጥረን ነበር ነጥብ ሳንይዝ በመውጣታችን ተበሳጭቻለሁ " ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በማንችስተር ሲቲ የተሸነፈው ኮቬንትሪ አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ ቡድናቸው እድል እንዳልነበረው ተናግረዋል።
ኮቬንትሪ ሲቲ በጨዋታው ትልቅ የግብ እድሎችን አግኝቶ ሳይጠቀም ቀርቶ ነበር።
አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ ቡድናቸው ያለ ነጥብ ባዶ እጁን መውጣቱን እድለቢስነት ሲሉ ገልጸዋል።
“ ፉክክሩ ተቀራራቢ ነበር ” ያሉት ላምፓርድ “ ጨዋታውን መሸነፍ አይገባንም ነበር ” ሲሉ ተደምጠዋል።
አክለውም “ እነሱ ትልቅ የግብ እድል ሲፈጥሩ አላየሁም እኛ ግን ፈጥረን ነበር ነጥብ ሳንይዝ በመውጣታችን ተበሳጭቻለሁ " ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


