“ ቅቫራስኬሊያ ባሎን ዶር ይገባዋል ” ኡናይ ኤምሬ

“ ቅቫራስኬሊያ ባሎን ዶር ይገባዋል ” ኡናይ ኤምሬ
የአስቶን ቪላው አሰልጣኝ ኡናይ ኤምሬ ለፒኤስጂው ተጨዋች ቅቫራስኬሊያ ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል።
በምሽቱ ጨዋታ ቅቫራስኬሊያ “ የነበረው ተፅዕኖ የሚደንቅ ነው " ያሉት አሰልጣኙ “ ያለው አቅም እና ኳስ የመምታት ችሎታ ምርጥ ነው ” ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም “ ውሳኔው የእኔ አይደለም ነገርግን የባሎን ዶር ሽልማት የማሸነፍ አቅም አለው "ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአስቶን ቪላው አሰልጣኝ ኡናይ ኤምሬ ለፒኤስጂው ተጨዋች ቅቫራስኬሊያ ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል።
በምሽቱ ጨዋታ ቅቫራስኬሊያ “ የነበረው ተፅዕኖ የሚደንቅ ነው " ያሉት አሰልጣኙ “ ያለው አቅም እና ኳስ የመምታት ችሎታ ምርጥ ነው ” ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም “ ውሳኔው የእኔ አይደለም ነገርግን የባሎን ዶር ሽልማት የማሸነፍ አቅም አለው "ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


