“ ጥራት ያላቸውን ተጨዋቾች ለማምጣት በትኩረት እየሰራን ነው ” ሚኬል አርቴታ

“ ጥራት ያላቸውን ተጨዋቾች ለማምጣት በትኩረት እየሰራን ነው ” ሚኬል አርቴታ
የአርሰናሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በዝውውር መስኮቱ ገና ስራውን እንዳላጠናቀቀ ገልፀዋል።
በዚህ ሳምንት የብሩኖ ጉማሬሽን ዝውውር ያጠናቀቀው አርሰናል በቀጣይ ተጨማሪ እንቅስቃሴ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
“ ማድረግ የምንፈልገው ተጨማሪ ነገር አለ ” ያሉት አርቴታ “ ቡድኑን ተሰጥኦ እና ጥራት ባላቸው ተጨዋች ማጠናከር አለብን "ብለዋል።
ይህንን ለማሳካትም “ ትኩረት ሰጥተን እየሰራን ነው ” ሲል ሚኬል አርቴታ ገልጸዋል።
አክለውም “ ፍላጎቱ በእኛ ላይ ብቻ የተመረኮዘ ባለመሆኑ ቃል መግባት አንችልም “ ብለዋል።
“ እውነተኛ ልዩነት መፍጠር የሚችሉ እና ደረጃችንን ማሻሻል የሚችሉ የተወሰኑ ተጨዋቾች አሉ ” አርቴታ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአርሰናሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በዝውውር መስኮቱ ገና ስራውን እንዳላጠናቀቀ ገልፀዋል።
በዚህ ሳምንት የብሩኖ ጉማሬሽን ዝውውር ያጠናቀቀው አርሰናል በቀጣይ ተጨማሪ እንቅስቃሴ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
“ ማድረግ የምንፈልገው ተጨማሪ ነገር አለ ” ያሉት አርቴታ “ ቡድኑን ተሰጥኦ እና ጥራት ባላቸው ተጨዋች ማጠናከር አለብን "ብለዋል።
ይህንን ለማሳካትም “ ትኩረት ሰጥተን እየሰራን ነው ” ሲል ሚኬል አርቴታ ገልጸዋል።
አክለውም “ ፍላጎቱ በእኛ ላይ ብቻ የተመረኮዘ ባለመሆኑ ቃል መግባት አንችልም “ ብለዋል።
“ እውነተኛ ልዩነት መፍጠር የሚችሉ እና ደረጃችንን ማሻሻል የሚችሉ የተወሰኑ ተጨዋቾች አሉ ” አርቴታ
@tikvahethsport @kidusyoftahe


