“ በሊቨርፑል ደስተኛ ነኝ “ ፌዴሪኮ ኪዬሴ

“ በሊቨርፑል ደስተኛ ነኝ “ ፌዴሪኮ ኪዬሴ
ጣልያናዊው የፊት መስመር አጥቂ ፌዴሪኮ ኪዬሳ በሊቨርፑል ቤት ደስተኛ መሆኑን ተናግሯል።
“ በሊቨርፑል ደስተኛ ነኝ “ ያለው ኪዬሳ “ ይሄ አዲስ ጅማሮ ነው በአዲሱ አሰልጣኝ ስር ያለኝን እሰጣለሁ “ ብሏል።
ሊቨርፑልን ስለ መልቀቅ ያስብ እንደሆነ የተጠየቀው ተጨዋቹ “ አሁን ብቸኛው ሀሳቤ ሊቨርፑል ብቻ ነው “ ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
አክሎም “ ባለፈው አመት ለትልቅ ሚና ዝግጁ እንደሆንኩ ነገርግን አሰልጣኙ እኔን ማጫወት በመፈለጉ እና አለመፈለጉ ላይ የተመሰረተ ነበር "ብሏል።
“ አሰልጣኙ በየጨዋታው የራሱ እቅድ ነበረው ውሳኔውን ወስኗል ስለዛ ነገር ብዙ መናገር አልፈልግም “ ሲል ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ጣልያናዊው የፊት መስመር አጥቂ ፌዴሪኮ ኪዬሳ በሊቨርፑል ቤት ደስተኛ መሆኑን ተናግሯል።
“ በሊቨርፑል ደስተኛ ነኝ “ ያለው ኪዬሳ “ ይሄ አዲስ ጅማሮ ነው በአዲሱ አሰልጣኝ ስር ያለኝን እሰጣለሁ “ ብሏል።
ሊቨርፑልን ስለ መልቀቅ ያስብ እንደሆነ የተጠየቀው ተጨዋቹ “ አሁን ብቸኛው ሀሳቤ ሊቨርፑል ብቻ ነው “ ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
አክሎም “ ባለፈው አመት ለትልቅ ሚና ዝግጁ እንደሆንኩ ነገርግን አሰልጣኙ እኔን ማጫወት በመፈለጉ እና አለመፈለጉ ላይ የተመሰረተ ነበር "ብሏል።
“ አሰልጣኙ በየጨዋታው የራሱ እቅድ ነበረው ውሳኔውን ወስኗል ስለዛ ነገር ብዙ መናገር አልፈልግም “ ሲል ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


