“ በእንግሊዝ ጨዋታ ህይወታችንን እንሰጣለን ”

“ በእንግሊዝ ጨዋታ ህይወታችንን እንሰጣለን ”
አርጀንቲናዊው ተከላካይ ክርስቲያን ሮሜሮ እንግሊዚን ለማሸነፍ ያላቸውን እንደሚሰጡ ተናግሯል።
ክርስቲያን ሮሜሮ ሲናገርም “ በእንግሊዝ ጨዋታ ህይወታችንን መስዋዕት እናደርጋለን ” ሲል ገልጿል።
አክሎም “ እግርኳስ ነዉ ልትሸነፍ ወይም ልታሸንፍ ትችላለህ ነገርግን በድጋ ለፍፃሜ ለመድረስ ያለንን እንሰጣለን ህልማችን ነው ” ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አርጀንቲናዊው ተከላካይ ክርስቲያን ሮሜሮ እንግሊዚን ለማሸነፍ ያላቸውን እንደሚሰጡ ተናግሯል።
ክርስቲያን ሮሜሮ ሲናገርም “ በእንግሊዝ ጨዋታ ህይወታችንን መስዋዕት እናደርጋለን ” ሲል ገልጿል።
አክሎም “ እግርኳስ ነዉ ልትሸነፍ ወይም ልታሸንፍ ትችላለህ ነገርግን በድጋ ለፍፃሜ ለመድረስ ያለንን እንሰጣለን ህልማችን ነው ” ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


