“ በውድድሩ የማትፈልጉን ከሆነ ተናገሩት ”

“ በውድድሩ የማትፈልጉን ከሆነ ተናገሩት ”
የኢራን ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አሚር ጋልዮኒ የቫር እና የአለም ዋንጫውን ዳኞች ውሳኔ ተቃውመዋል።
የተሻረብን ጎል የዳኝነት ስህተት ነው ያሉት አሰልጣኙ “ ያስቆጠርነው ግልጽ ጎል ነው ከጨዋታ ውጪ አልነበረም “ ብለዋል።
አክለውም “ በአለም ዋንጫው እንድንሳተፍ የማትፈልጉ ከሆነ በግልጽ ተናገሩት “ ሲሉ ተደምጠዋል።
“ የእግር ኳሱ ዓለም ከእኛ ተቃራኒ እንደሆነ እየተሰማኝ ነው ፤ ኢራን በነበራት ነገር ሁሉ እንደተፋለመች አለም አይቷል ” አሚር ጋልዮኒ
ኢራን በግብፅ ጨዋታ መጠናቀቂያ ደቂቃ የአሸናፊነት ጎል አስቆጥራ ከጨዋታ ውጪ በሚል ተሽሮባት ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኢራን ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አሚር ጋልዮኒ የቫር እና የአለም ዋንጫውን ዳኞች ውሳኔ ተቃውመዋል።
የተሻረብን ጎል የዳኝነት ስህተት ነው ያሉት አሰልጣኙ “ ያስቆጠርነው ግልጽ ጎል ነው ከጨዋታ ውጪ አልነበረም “ ብለዋል።
አክለውም “ በአለም ዋንጫው እንድንሳተፍ የማትፈልጉ ከሆነ በግልጽ ተናገሩት “ ሲሉ ተደምጠዋል።
“ የእግር ኳሱ ዓለም ከእኛ ተቃራኒ እንደሆነ እየተሰማኝ ነው ፤ ኢራን በነበራት ነገር ሁሉ እንደተፋለመች አለም አይቷል ” አሚር ጋልዮኒ
ኢራን በግብፅ ጨዋታ መጠናቀቂያ ደቂቃ የአሸናፊነት ጎል አስቆጥራ ከጨዋታ ውጪ በሚል ተሽሮባት ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


