“ በኔሽንስ ሊግ አልሳተፍም ” ቲቧ ኩርቱዋ

“ በኔሽንስ ሊግ አልሳተፍም ” ቲቧ ኩርቱዋ
ቤልጂየማዊው ግብ ጠባቂ ቲቧ ኩርቱዋ በኔሽንስ ሊግ ውድድር ላለመሳተፍ ከአሰልጣኙ ጋር መስማማቱን ገልጿል።
“ ከአሰልጣኙ ጋር ከተነጋገርኩ በኋላ ጉዳት ካልገጠመው በቀር በኔሽንስ ሊግ ላለመሳተፍ ወስኛለሁ “ ሲል ቲቧ ኩርቱዋ ተናግሯል።
ይሁን እንጂ በቀጣዩ የ 2028 አውሮፓ ዋንጫ ማጣሪያ እንደሚሳተፍ ተናግሯል።
“ ነገር ግን አሰልጣኙ የቋሚነት ቦታ ማረጋገጫ እንደማይዘጠኝ ነግሮኛል ቢሆንም ለቦታዬ እፋለማለሁ “ ሲል ኩርቱዋ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቤልጂየማዊው ግብ ጠባቂ ቲቧ ኩርቱዋ በኔሽንስ ሊግ ውድድር ላለመሳተፍ ከአሰልጣኙ ጋር መስማማቱን ገልጿል።
“ ከአሰልጣኙ ጋር ከተነጋገርኩ በኋላ ጉዳት ካልገጠመው በቀር በኔሽንስ ሊግ ላለመሳተፍ ወስኛለሁ “ ሲል ቲቧ ኩርቱዋ ተናግሯል።
ይሁን እንጂ በቀጣዩ የ 2028 አውሮፓ ዋንጫ ማጣሪያ እንደሚሳተፍ ተናግሯል።
“ ነገር ግን አሰልጣኙ የቋሚነት ቦታ ማረጋገጫ እንደማይዘጠኝ ነግሮኛል ቢሆንም ለቦታዬ እፋለማለሁ “ ሲል ኩርቱዋ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


