ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ በውጤቱ አዝነናል ፣ ያለንን ሁሉ ሰጥተናል “

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ በውጤቱ አዝነናል ፣ ያለንን ሁሉ ሰጥተናል “
“ በውጤቱ አዝነናል ፣ ያለንን ሁሉ ሰጥተናል “

አሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ ከምሽቱ የአለም ዋንጫ ፍፃሜ ሽንፈት በኋላ በተመዘገበው ውጤት “ አዝነናል “ ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

ተከታታይ የአለም ዋንጫ ፍፃሜ የደረሱት የቡድኑ አባላት “ ምስጋና ይገባቸዋል “ ያሉት ሊዮኔል ስካሎኒ “ እስከ መጨረሻው ድረስ ተፎካክረዋል “ ሲሉ ተደምጠዋል።


ምስጋና ለደጋፊዎቻችን እና ለተጫዋቾቹ ያለንን ሁሉ ሰጥተናል ፣ ከሽንፈታችን ቀና ብለን ዳግም ታዩናላችሁ “

አሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ

@tikvahethsport @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች