“ በደጋፊዎች አቀባበል ተደስቻለሁ ” ዣቢ አሎንሶ

“ በደጋፊዎች አቀባበል ተደስቻለሁ ” ዣቢ አሎንሶ
የቼልሲው አሰልጣኝ ዢቢ አሎንሶ በስታምፎርድ ብሪጅ የነበረው የደጋፊዎች አቀባበል አስደስቶኛል ሲሉ ተናግረዋል።
ወደ ስታዲየሙ ሲገቡ ስሜታዊ ሆነው እንደነበር የገለፁት አሰልጣኙ “ ከደጋፊው አስደናቂ አቀባበል ተደርጎልናል ” ብለዋል።
“ በጣም ደስተኛ ነኝ ” ያሉት አሰልጣኙ “ ጥሩ እግርኳስ በመጫወት ከደጋፊው ጋር ጥሩ ግንኙነት መገንባት እንፈልጋለን " ሲሉ ገልጸዋል።
“ በስታዲየሙ ውስጥ ትልቅ ድባብ ሲኖር ለቡድኑ ትልቅ መነሳሻ ይሆናል " ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቼልሲው አሰልጣኝ ዢቢ አሎንሶ በስታምፎርድ ብሪጅ የነበረው የደጋፊዎች አቀባበል አስደስቶኛል ሲሉ ተናግረዋል።
ወደ ስታዲየሙ ሲገቡ ስሜታዊ ሆነው እንደነበር የገለፁት አሰልጣኙ “ ከደጋፊው አስደናቂ አቀባበል ተደርጎልናል ” ብለዋል።
“ በጣም ደስተኛ ነኝ ” ያሉት አሰልጣኙ “ ጥሩ እግርኳስ በመጫወት ከደጋፊው ጋር ጥሩ ግንኙነት መገንባት እንፈልጋለን " ሲሉ ገልጸዋል።
“ በስታዲየሙ ውስጥ ትልቅ ድባብ ሲኖር ለቡድኑ ትልቅ መነሳሻ ይሆናል " ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


