“ ዝግጅታችን ጥሩ ነበር ” ማይክል ካሪክ

“ ዝግጅታችን ጥሩ ነበር ” ማይክል ካሪክ
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን " ጥሩ ነበር " ሲሉ ገልጸውታል።
ከጨዋታው በኋላ አስተያየታቸውን የሰጡት ማይክል ካሪክ “ ከዛሬ ጨዋታ ውጪ የቅድመ ውድድር ዝግጅታችን ጥሩ ነዉ “ ብለዋል።
ብዙ ጥሩ ነገሮች ማየታቸውን የገለፁት አሰልጣኙ “ ዛሬ ግን ደካማ ጨዋታ ነው ያደረግነው መሻሻል አለብን ሰበብ አያስፈልግም "ሲሉ አሳስበዋል።
አክለውም “ አቋማችን ጥሩ አልነበረም ” ያሉ ሲሆን “ እንደ አጠቃላይ ግን ለቀጣይ ሳምንት ጨዋታ ዝግጁ ነን "ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን " ጥሩ ነበር " ሲሉ ገልጸውታል።
ከጨዋታው በኋላ አስተያየታቸውን የሰጡት ማይክል ካሪክ “ ከዛሬ ጨዋታ ውጪ የቅድመ ውድድር ዝግጅታችን ጥሩ ነዉ “ ብለዋል።
ብዙ ጥሩ ነገሮች ማየታቸውን የገለፁት አሰልጣኙ “ ዛሬ ግን ደካማ ጨዋታ ነው ያደረግነው መሻሻል አለብን ሰበብ አያስፈልግም "ሲሉ አሳስበዋል።
አክለውም “ አቋማችን ጥሩ አልነበረም ” ያሉ ሲሆን “ እንደ አጠቃላይ ግን ለቀጣይ ሳምንት ጨዋታ ዝግጁ ነን "ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


