ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ባርሴሎና መሪነቱን አጠናክሯል !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ባርሴሎና መሪነቱን አጠናክሯል !
ባርሴሎና መሪነቱን አጠናክሯል !

ባርሴሎና ከቫሌንሽያ ጋር ያደረገውን አራተኛ ሳምንት የሊግ መርሐግብር 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።

በጨዋታው ላሚን ያማል ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ራፊና ፤ ሎፔዝ እና ፔድሪ ቀሪዎቹን ግቦች ከመረብ አሳርፈዋል።

ራፊና በውድድር አመቱ ስድስተኛ የላሊጋ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል።

ባርሴሎና የመጀመሪያ አራት የሊግ ጨዋታዎችን በማሸነፍ ሊጉን በ 1️⃣2️⃣ ነጥቦች እየመራ ይገኛል።

ባርሴሎና በሊጉ ባደረጋቸው አራት ጨዋታዎች 1️⃣7️⃣ ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል።

ባርሴሎና ረቡዕ ከፌይኖርድ ጋር የሻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደርጋል።

@Tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች