ባርሴሎና በይፋ ተጨዋች አስፈረመ !

ባርሴሎና በይፋ ተጨዋች አስፈረመ ! የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ካሪም አዴይሚን ከቦርስያ ዶርትመንድ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል። ባርሴሎና ተጫዋቹን በ 2️⃣2️⃣ ሚልዮን ዩሮ በሚደርስ የዝውውር ሂሳብ ማስፈረማቸው ተገልጿል። በተጨማሪም ባርሴሎና ዋንጫ ካሸነፈ እና በስምምነት የተወሰኑ ጨዋታዎችን ካደረገ 7️⃣ ሚልዮን ዩሮ ይጨምራል። ካሪም አዴይሚ በባርሴሎና ቤት በአመት 1️⃣2️⃣ ሚልዮን ዩሮ ይከፈለዋል።…


