ባየር ሙኒክ በበርካታ የግብ ልዩነት አሸነፈ !

ባየር ሙኒክ በበርካታ የግብ ልዩነት አሸነፈ !
የጀርመኑ ክለብ ባየር ሙኒክ የወዳጅነት ጨዋታውን በሰፊ የግብ ልዩነት ማሸነፍ ችሏል።
ከአማተር ክለብ ሮታች ኤጀርን ጋር የተጫወተው ባየር ሙኒክ 15ለ0 ማሸነፍ ችሏል።
በጨዋታው አራት ተጨዋቾች አሪጆን ኢብራሂሞቪች ፣ ቻቬዝ ፣ ካርዶዞ እና ሴብ ሁለት ግቦችን ማስቆጠር ችለዋል።
ቀሪዎቹን ግቦች ኪሚች ፣ ፓቪች ፣ ፓልሂንሀ ፣ ንዳዬ ፣ አሶሞ ፣ ኑራች እና ፓቭሎቪች አስቆጥረዋል።
ባየር ሙኒክ ቀጣይ የወዳጅነት ጨዋታውን ከደቡብ ኮርያው ጄጁ ክለብ ጋር የሚያደርግ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የጀርመኑ ክለብ ባየር ሙኒክ የወዳጅነት ጨዋታውን በሰፊ የግብ ልዩነት ማሸነፍ ችሏል።
ከአማተር ክለብ ሮታች ኤጀርን ጋር የተጫወተው ባየር ሙኒክ 15ለ0 ማሸነፍ ችሏል።
በጨዋታው አራት ተጨዋቾች አሪጆን ኢብራሂሞቪች ፣ ቻቬዝ ፣ ካርዶዞ እና ሴብ ሁለት ግቦችን ማስቆጠር ችለዋል።
ቀሪዎቹን ግቦች ኪሚች ፣ ፓቪች ፣ ፓልሂንሀ ፣ ንዳዬ ፣ አሶሞ ፣ ኑራች እና ፓቭሎቪች አስቆጥረዋል።
ባየር ሙኒክ ቀጣይ የወዳጅነት ጨዋታውን ከደቡብ ኮርያው ጄጁ ክለብ ጋር የሚያደርግ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


