ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ባደረግነው ነገር በጣም ኮርቻለሁ “

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ባደረግነው ነገር በጣም ኮርቻለሁ “
ባደረግነው ነገር በጣም ኮርቻለሁ “

በአለም ዋንጫው ክስተት መሆኑ የቻሉት ኬፕ ቨርዴ በአለም ሻምፒዮናዋ አርጀንቲና ተሸንፈው በአሳዛኝ ሁኔታ ከውድድሩ ውጪ ሆነዋል።

“ የተቻለንን ሁሉ አድርገናል “ የሚሉት አሰልጣኙ ቡቢስታ “ ያደረግነውም በጀግንነት ነው ፣ በጨዋታው ተጫዋቾቼ ባሳዩት ነገር በጣም ኮርቻለሁ “ ብለዋል።

አርጀንቲና ጠንካራ መሆኗን የገለፁት ቡቢስታ “ ሁለት ጊዜ አቻ መሆን መቻላችን የቡድናችንን ጥንካሬ ያሳያል “ ሲሉ ተናግረዋል።

“ በቡድኔ በጣም ኮርቻለሁ “ ያሉት ቡቢስታ “ ለአለም ቡድናችንን አሳይተናል ፣ በዚህ ቡድን ልንኮራ እና ልንደሰት ነው የሚገባው “ ሲሉ ተደምጠዋል።

@tikvahethsport @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች