ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ቤልጂየም የፊፋን ውሳኔ ተቃወመች !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ቤልጂየም የፊፋን ውሳኔ ተቃወመች !
ቤልጂየም የፊፋን ውሳኔ ተቃወመች !

የቤልጂየም እግርኳስ ፌዴሬሽን ፊፋ የባሎጉንን የቀይ ካርድ ቅጣት ማንሳቱን ተቃውሟል።

ፌዴሬሽኑ ባወጣው መግለጫ ፊፋ ባሎጉን በቤልጅየም ጨዋታ እንዲጫወት መፍቀዱ “ አስገርሞናል ” ብሏል።

ሀገሪቱ መብቷን ለማስጠበቅ ሁሉንም አማራጮች እየተመለከተች እንደምትገኝ አያይዛ ገልፃለች።

የአሜሪካ እና ቤልጂየም ጨዋታ ነገ ሌሊት 9:00 ሰዓት ይደረጋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች