“ ተጨዋቾች ለማስፈረም እየተመለከትን ነው ”

“ ተጨዋቾች ለማስፈረም እየተመለከትን ነው ”
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ተጨዋቾች ለማስፈረም እየሰሩ መሆኑን ገልጸዋል።
“ የተወሰኑ ተጨዋቾች ለማስፈረም ከክለቡ ጋር አውርተናል “ ያሉት ማሬስካ በእርግጠኝነት አንድ ነገር እናደርጋለን ብለዋል።
ተጨማሪ አማካይ ይመለከቱ እንደሆነ የተጠየቁት አሰልጣኙ “ የተለያዩ ቦታዎች ላይ እናስፈርማለን “ ሲሉ ገልጸዋል።
“ ምን ያህል ተጨዋቾች እንደምናመጣ አላውቅም ብዙ ወጣቶች ይዘናል ነባር ተጨዋቾችም ይመለሳሉ አሁን ባሉት ተጨዋቾች ደስተኛ ነኝ “ ኢንዞ ማሬስካ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ተጨዋቾች ለማስፈረም እየሰሩ መሆኑን ገልጸዋል።
“ የተወሰኑ ተጨዋቾች ለማስፈረም ከክለቡ ጋር አውርተናል “ ያሉት ማሬስካ በእርግጠኝነት አንድ ነገር እናደርጋለን ብለዋል።
ተጨማሪ አማካይ ይመለከቱ እንደሆነ የተጠየቁት አሰልጣኙ “ የተለያዩ ቦታዎች ላይ እናስፈርማለን “ ሲሉ ገልጸዋል።
“ ምን ያህል ተጨዋቾች እንደምናመጣ አላውቅም ብዙ ወጣቶች ይዘናል ነባር ተጨዋቾችም ይመለሳሉ አሁን ባሉት ተጨዋቾች ደስተኛ ነኝ “ ኢንዞ ማሬስካ
@tikvahethsport @kidusyoftahe


